No media source currently available
አንድ ከፍተኛ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሥልጣን በሶሪያ ራካ ከተማ ውስጥ “እሥላማዊ መንግሥት” በተባለው ነውጠኛ ቡድን የታገቱ 20 ሺህ ዜጎች ከፍተኛ አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ አስጠነቀቁ፡፡