No media source currently available
በኦሮሚያ ክልል አያሌ ከተሞች የንግድ ሱቆች ተዘግተው መዋላቸው ታወቀ፡፡ በአንዳንድ ከተሞች የሱቅ ባለቤቶች በግድ እንዲከፍቱ ተደርገዋል ተባለ፡፡