No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በዕለት ገቢ ግብር ተመን ላይ የተሰራው ስሌት አርባ በመቶ ያህል ችግር አንዳለበት አስታወቁ፡፡ “የግንዛቤ፣ የመረጃ እጥረትና ሌብነት” መንግሥታቸውን ዋጋ እያስከፈለው አንደሚገኝም ተናገሩ፡፡