No media source currently available
በአዲስ አበባ የተከበረው ዓለምቀፍ የሰብዓዊነት ቀን፣ ለኢትዮጵያ የድርቅ አደጋ ምላሽ በመስጠቱ ሥራ የተሰማሩ የዕርዳታ ሠራተኞች የተወደሱበት ሆኗል፡፡