በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ህጋዊ የውጭ ሀገር ዜጎችን ወርሃዊ ክፍያ ማስከፈል ጀመረ


የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ህጋዊ የውጭ ሀገር ዜጎችን ወርሃዊ ክፍያ ማስከፈል ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:15 0:00

ቤተሰብ መሥርተው ለብዙ ዓመታት ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን በአዲሱ ክፍያ ንረት ምክንያት ቅሬታ እንዳላቸው ለቪኦኤ ገልፀዋል። ካለፈው ሐምሌ አሥር ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የመጀመሪያው በወር የአንድ መቶ ሪያል የነፍስወከፍ የክፍያ ተመን በየዓመቱ በመቶ ሪያል እየጨመረ እንደሚሄድ ነው ደንቡ የደነገገው። በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሪያድ በሚገኘው የማኅበረሰብ ቢሯቸው አማካኝነት ተሰባስበው መፍትሄ ይሆናሉ ባሏቸው ሃሳቦች ላይ ተወያይተው ነበር።

XS
SM
MD
LG