No media source currently available
በኢትዮጵያ የውስጥ ተፈናቃዮች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን መብለጡት አይ.ዲ.ኤም.ሲ. በሚል ምኅፃር የሚጠራው ተቀማጭነቱ ጄኔቫ ስዊትዘርላንድ የሆነ የውስጥ ተፈናቃዮች ክትትል ማዕከል አስታውቋል።