በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

317 ፍልሰተኞች ባሕር ውስጥ ከመስጠም መትረፋቸው ተገለፀ


317 ፍልሰተኞች ባሕር ውስጥ ከመስጠም መትረፋቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

በሰሜናዊው ስፔን ካዲዝ ከአፍሪካ ሀገራት በሦስት ጀልባዎች እና በሰባት በአነስተኛ(የስፖርት መወዳደሪያ) ጀልባዎች በመጫን ወደ ስፔን ባሕር አቋርጠው መጓዛቸው ተጠቆመ፡፡ ሥድስቱ ጀልባዎች የተጫኑት 283 ከሰሜን አፍሪካ እና 34ቱ ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገሮች የመጡ መሆናቸው ሲገለፅ ከእነሱም ውስጥ ሴቶችና ሕፃናት ይገኙበታል፡፡

XS
SM
MD
LG