በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ ክስ "ተቀባይነት የለውም" አለ


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ ክስ "ተቀባይነት የለውም" አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

መኢአድና ሰማያዊ አቅደውት የነበረው ሕዝባዊ ስብሰባ ያልተካሄደው፣ በራሳቸው በፓርቲዎቹ ምክንያት እንደሆነ የአዲስ አበባ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ፓርቲዎቹ ሕዝባዊ ስብሰባውን ለማካሄድ የሚያስፈልጉ የተለመዱ ሂደቶችን ተከታትለው፣ አላጠናቀቁም ነው ያለው፡፡

XS
SM
MD
LG