No media source currently available
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በትናንትናው ዕለት የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ፣ በአዲስ አበባ አስተዳደር ምክንያት እንደተደናቀፈባቸው መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቀዋል፡፡