No media source currently available
በቅርቡ በመንግሥት የተጣለውን ግብር ግምት ተከትሎ ሰሞኑን በተለያዩ በአማራ ክልል በሚገኙ ከተሞች በራቸውን በመዝጋት ተቃውሟቸውን ሲገልፁ ከሰነበቱት የንግድ ድርጅቶች አንዳንዶቹ አሁንም በቅዋሜው መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ።