በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰሜን ኮርያ እና ዩናይትድ ስቴትስ


ሰሜን ኮርያ እና ዩናይትድ ስቴትስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

ሰሜን ኮርያ የዩናይትድ ስቴትስ የፓሲፊክ ግዛት በሆነው ጉዋም ላይ የሚሳይል ጥቃት ለመክፈት “በጥንቃቄ እየመረመርኩ ነው” ስትል ዛሬ በመናገርዋ በዩናይትድ ስቴትስና በሰሜን ኮርያ መካከል ወታደራዊ ግጭት ሊነሳ ይችላል የሚለው ስጋት መባባሱ ቀጥሏል። ሰሜን ኮርያ ይህን ምላሽ የሰጠችው የአሜርካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩናይትድ ስቴትስ ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ዓይነት ዛቻ “የእሳትና የቁጣ ምላሽ ያገኛል” የሚል ዛቻ ካሰሙ ሰዓታት በኋል ነው።

XS
SM
MD
LG