በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኃብተሥላሴ ታፈሰ አረፉ


ኃብተሥላሴ ታፈሰ አረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:50 0:00

ለኢትዮጵያ ቱሪዝም የመሠረት ድንጋይ ያኖሩት ልጅ ኃብተሥላሴ ታፈሰ በ91 ዓመት ዕድሜያቸው ዛሬ ነሐሴ 3/2009 ዓ.ም. አርፈዋል፡፡ ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም "ወዳጄ" ሲሉ ያስታውሷቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG