No media source currently available
ኬንያውያን ትናንት ያካሄዱትን የምርጫ ውጤት እንዳይቀበሉ፣ ዋናው የተቃዋሚ መሪና ፕሬዚዳንት፣ ዕጩ ተወዳዳሪው ራይላ ኦዲንጋ ጥሪ አሰሙ፡፡