No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ከፊሊፒንስ፣ ከታይላንድ እና ከማሌዥያ ጋር ባሏት የኢኮኖሚና የፀጥታ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ሬክስ ቲለርሰን ወደዚያው ተጉዘዋል።