በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት


ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:15 0:00

በዓለም ዙሪያ ችግር ላይ ለሚወድቁ ኢትዮጵያዊያን ፈጥኖ ለመድረስና ለመብቶቻቸው መከበር እንደሚሠራ የሚናገረው “ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት” የሚባል ስብስብ የፊታችን ነኀሴ 6 ወይም ኦገስት 12 ዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ለሚኖሩ ዝግጅት አሰናድቷል።

XS
SM
MD
LG