No media source currently available
በዓለም ዙሪያ ችግር ላይ ለሚወድቁ ኢትዮጵያዊያን ፈጥኖ ለመድረስና ለመብቶቻቸው መከበር እንደሚሠራ የሚናገረው “ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት” የሚባል ስብስብ የፊታችን ነኀሴ 6 ወይም ኦገስት 12 ዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ለሚኖሩ ዝግጅት አሰናድቷል።