በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አቶ ዳንኤል ሺበሽ በነፃ ተሰናበቱ


የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አቶ ዳንኤል ሺበሽ በነፃ ተሰናበቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት የቀድሞውን የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ የአመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሽን በነፃ አሰናበታቸው፡፡ የወቅቱን የዓረና ሊቀመንበር አቶ አብርሃ ደስታ ጉዳይንም እንዲቋረጥ አዘዘ፡፡

XS
SM
MD
LG