No media source currently available
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የኢንዶኔዥያ አገልግሎት ዘጋቢ ክሪቲካ ቫራጋር በቅርቡ ወደ ዋና ከተማዪቱ ጃካርታ ለመስክ ሥራ ተጉዛ በነበረ ጊዜ በዚያ ድንገት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን አገኘች። አነጋገረቻቸው፤ ታሪካቸውንም ፃፈች።