No media source currently available
ኬንያ፣ ላይቤርያና ኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ለምርጫ እየተዘጋጁ ባሉበት ጊዜ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ የሚገኙ የፖለቲካ ተንታኞች አፍሪካ ውስጥ ስላሉ ዴሞክራሲያዊ ምርጫዎች ቁልፍ ፈተናዎችና የምርጫ ሂደቶች ሊሻሻሉ የሚችሉባቸውን መንገዶች ለይተው ለማንጠር እየሞከሩ ናቸው፡፡