No media source currently available
በተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/ በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ አካባቢ የሚኖሩት ሕፃናት ትምህርት በገንዘብ እጥረት ሳቢያ አደጋ አንዣቦበታል አለ፡፡