No media source currently available
ሠላሳ ዘጠኝ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት የኢትዮጵያ የሠብዓዊ መብቶች ሁኔታ ያሳሰባቸው መሆኑን የሚገልፅ ደብዳቤ ለአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳዮችና የፀጥታ ከፍተኛ ተጠሪ እንዲሁም ለሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ፕሬዘዳንት ለሆኑት ለፌዴሪካ ማግሪኒ አቅርበዋል።