በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ለረሃብ ለተጋለጡ የ639 ሚሊዮን ዶላር ዕርዳታ ልትሰጥ ነው


ዩናይትድ ስቴትስ ለረሃብ ለተጋለጡ የ639 ሚሊዮን ዶላር ዕርዳታ ልትሰጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በሱማልያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ የመንና ናይጄሪያ በተከሰተው ድርቅና በአካባቢዎቹ እየተካሄዱ ባሉ ግጭቶች ምክንያት ለረሃብ የተጋለጡ ሕዝቦችን ለመመገብ የ639 ሚሊዮን አሜሪካ ዶላር ለመርዳት ቃል ገብተዋል።

XS
SM
MD
LG