No media source currently available
እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2020 ሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” በሚለው መርህ ምርጫ ለማካሄድ እንድትዘጋጅ ለመረዳት፣ የአፍሪካና የዓረብ ምርጫ ጠበብት በዚህ ሳምንት ኬንያ ውስጥ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡