No media source currently available
29ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ለቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች ለቀዳማዊ ኃይለሥላሴና ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የመታሰቢያ ሃውልት እንዲቆምላቸው መወሰኑ - ተገልጿል፡፡