No media source currently available
ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ዜጎች ያለ ምንም እንግልት ከሀገር እንዲወጡ የሰጠችው የጊዜ ገደብ ዛሬ ወይም ነገ ይጠናቀቃል። ሁኔታውን ከሥፍራው ሲዘግቡ የቆዩ ሁለት ጋዜጠኞች ከማስታወሻ ደብተራቸው እየገለጡ የዐይን እማኝ የኾኑበትን ውሎ ያስረዱናል