No media source currently available
በዩናይትድ ስቴትስ ሜን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች የወጣ ሪፖርት እንደጠቆመው ወባ ወትሮ ሊተላለፍባቸው የማይችሉ የነበሩ በከፍተኛ ሥፍራዎች ላይ የሚኖሩ ሰዎች በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ለቢምቢ መራባትና ለወባ ሥርጭት እየተጋለጡ መሆናቸውን ተመራማሪዎቹ አመልክተዋል፡፡