No media source currently available
በጦርነት በታመሰችው የመን የተቀሰቀሰው የኮሌራ ወረርሺኝ እስከመጪው ነሐሴ ወር መጨረሻ ከሦስት መቶ ሺህ የሚበልጥ ሰው ሊያዝ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።