No media source currently available
ምዕራብ ለንደን ውስጥ በቅርቡ “ግሬንፌል” የሚባለው 24 ፎቆች ያሉት የመኖሪያ ሕንፃ በእሣት ጋይቶ የ79 ሰዎች ሕይወት ከጠፋ በኋላ ተመሳሳይ አደጋዎችን ለመከላከል በብሄራዊ ደረጃ ምርመራ ተጀምሯል።