No media source currently available
በመጭዎቹ የሰማንያ ዓመታት የጊዜ ጉዞ ውስጥ የኢትዮጵያ ቡና ከሚመረትበት አካባቢ ወደ ስድሣ ከመቶ የሚሆነው ክልል ለቡና ምርት የማይስማማ ሊሆን እንደሚችል ከትናንት በስተያ የወጣ አንድ የጥናት ሪፖርት አስጠንቅቋል፡፡