No media source currently available
የዩናይትድ ስቴተስ ፌደራላዊ ባለሥልጣኖች በገለፁት መሠረት ባለፈው ዓመት አሜሪካ ላይ ምርጫ በተካሄደበት ወቅት የሩስያ የሳይበር ሠራተኞች በሃያ አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ ግዛቶች የነበሩ የምርጫ ሥርአቶችን የሥርሠራ ኢላማ አድርገዋል።