No media source currently available
ሰሜን ኮሪያ ውስጥ ለአንድ ዓመት ተኩል በእስር ላይ የቆየው አሜሪካዊ የኮሌጅ ተማሪ ኦቶ ዋርምቢየር ትናንት ሰኞ ማረፉን ወላጆቹ ገለፁ።