No media source currently available
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ታዛቢዎች ፊት በድርድር አጀንዳዎች ላይ መነጋገር የጀመሩት ገዢው ኢሕአዲግና 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች "ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥና የሀገሪቱን ችግር የሚያስተካክል ምንም የሚያመጡት ለውጥ የለም" ሲሉ ኦፌኮና ሰማያዊ ፓርቲ ተቹ።