No media source currently available
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት በሽብር ወንጀል ተከሰው ሲከራከሩ ከቆዩ አሥራ ሦስት ተከሳሾች መካከል ስድሥቱን በነፃ ሲያሰናብት በሰባቱ ላይ ጥፋተኞች ሲል ፈረደ፡፡