No media source currently available
ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ ተስተናጋጅ በሚበዛባቸው ሁለት ምግብ ቤቶች ላይ ትናንት ምሽት ላይ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ የሃያ ዘጠኝ ሰው ሕይወት ጠፍቷል፡