No media source currently available
በኢትዮጵያ በአማራ ክልል ጎንደርና ባህርዳር ግጭት መቀጠሉን ጠቅሶ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት /ስቴት ዲፓርትመንት/ የኅዳር 27ቱን ወደ ኢትዮጵያ የጉዞ ማስጠንቀቂያ ዛሬ አድሶ አውጥቷል፡፡