No media source currently available
በጦርነት በተጠመደችው በኢራቅዋ ሞሱል ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ በተመረዘ ምግብ ምክንያት ሰባት መቶ ሃምሳ ሁለት ሰዎች መታመማቸው ተገለጠ።