በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረጅሙ ኢትዮጵያዊ በሲያትል ተገኘ!


ረጅሙ ኢትዮጵያዊ በሲያትል ተገኘ!
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:29 0:00

አስራት ፋና በኢትዮጵያ ረጂሙ ሰው፤ ላለፉት 20 ዓመታት በሲያትል ዋሽንግተን ኖሯል። በኢትዮጵያ በአንድ ወቅት የሚለካው ጫማ በማጣቱ፤ መንግስት አስኮ የሚገኝ የጫማ ፋብሪካ፤ ለአስራት በልኩ ጫማ እንዲሰራለት ፈቅዶ ነበር። አስራት በአሜሪካ ሀገር ስለ ኑሮ፣ የኢትዮጵያ ናፍቆቱና ገራገር ደግ አሳቢ ባህሪውን ያካፍለናል። #GabinaVOA #VOAAmharic @djphatsu #tallestmaninseattle #africa #Ethiopia

XS
SM
MD
LG