No media source currently available
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በዓቃቤ ሕግና አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳያሰማ ቀረ፡፡