No media source currently available
ብሪታንያ ውስጥ በጥቂት ወራት ውስጥ ሦስተኛ የሆነውን እና ባለፈው ቅዳሜ “London Bridge” “ለንደን ድልድይ” ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ የሀገሪቱ ህጋዊ ሥርዓት ይቀየር የሚሉት ጥሪዎች እየጨመሩ መጥተዋል።