በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእግር ኳስ ተጫዋቹ አሰግድ ተስፋዬ አረፈ


የእግር ኳስ ተጫዋቹ አሰግድ ተስፋዬ አረፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን፤ እንዲሁም የቡና፣ የመድንና የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለቦች ተሠላፊ የነበረው አሰግድ ተስፋዬ ዛሬ /ቅዳሜ ግንቦት 26/2009 ዓ.ም./ ረፋድ ላይ በድንገት አርፏል፡፡

XS
SM
MD
LG