No media source currently available
የ86 አመት አዛውንት አሰሪዋን ገድላለች በሚል ተጠርጥራ በሊባኖስ ፖሊስ ቁጥጥር ስር የምትገኘው ትዕግስት ሻሌ ባሊጉ ፍርድ ቤት አለመቅረቧንና አሁንም በእስር ላይ መሆኗን የኢትዮጵያ ቆንስላ አምባሳደር ሃሊማ ሞሃመድ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገለጹ። የ26 ዓመት ተጠርጣሪዋ ትእግስት ሻሌ ባሊጉ የህግ ድጋፍ እንድታገኝ ቆስላ ጽ/ቤቱ እንደሚሰራ አምባሳደሯ ገልጸዋል። ከበታች ያለውን ተንቀሳቃሽ ምስል በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ