No media source currently available
በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ በኋላ በአሥራ ዘጠኝ ሰዎች ላይ ሕገ ወጥ ግድያ እንደተፈፀመ፣ ከሃያ ሺሕ በላይ ሰው መታሠሩንና በብዙዎች ላይ በማሰቃየት ምርመራ እንደተካሄደባቸው የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ(ሰመጉ) አስታወቀ፡፡