No media source currently available
በኢትዮጵያ የወጣው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዓላማ ከዚህ በፊት የነበረው የዕድገት አቅጣጫ ተሻሽሎ በተለይም በኢንዳስትራላይዜሽን ላይ ያትኮረ ተግበራ እንዲካሄድ ሆኖ ሳለ በትግራይ ግን በፌደራል መንግሥት በኩል የተሠራ ነገር የለም።