No media source currently available
የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ ስፖርተኞች አበረታች ዕፅ መውሰድ አለመውሰዳቸውን መቆጣጠር መጀመሩንና ከ350 የሚበልጡ አትሌቶች ላይ ምርመራ ማድረጉን አስታውቋል።