No media source currently available
“ነገረ ኢትዮጵያ” ተብሎ የሚታወቀውን የሰማያዊ ፓርቲ ልሣን አዘጋጅ በነበረው ጌታቸው ሽፈራው ላይ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት የአንድ ዓመት ከሥድስት ወር የእስር ጥቃት ወሰነበት፡፡