No media source currently available
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡