No media source currently available
የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያውን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የድርጅቱ ስምንተኛ ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ ዛሬ፤ ግንቦት 15/2009 ዓ.ም መርጧቸዋል፡፡