በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር ቴድሮስ መመረጥ - ድጋፍና ተቃው


የዶ/ር ቴድሮስ መመረጥ - ድጋፍና ተቃው
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:49 0:00

የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያውን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የድርጅቱ ስምንተኛ ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ ዛሬ፤ ግንቦት 15/2009 ዓ.ም መርጧቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG