No media source currently available
የኢትዮጵያ የቀድሞ የውጭ ጉዳይና የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ለመምራት ከታጩ ሦስት ተወዳዳሪዎች አንዱ ናቸው።