በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዮናታን ላይ የተላለፈው ውሳኔ የመናገር ነፃነትን የሚፃረርና “አሳፋሪ” ነው ሲል አምነስቲ ገለፀ


በዮናታን ላይ የተላለፈው ውሳኔ የመናገር ነፃነትን የሚፃረርና “አሳፋሪ” ነው ሲል አምነስቲ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:33 0:00

በእስር ላይ የሚገኘው የቀድሞው የሰማያዊው ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ላይ ሽብርተኝነትን በማበረታታት በሚል በቀረበበት ክስ የተላለፈው የጥፋተኝነት ውሳኔ ሐሳብን የመግለፅና እና በፌስቡክ ፁሑፎችን የማውጣት መብት የሚፃረር “አሳፋሪ” ውሳኔ ነው ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ገለፀ።

XS
SM
MD
LG