No media source currently available
ምሥራቅ አፍሪካ ላይ በደረሰው ድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያዊያን ትክክለኛ ቁጥር የሚታወቀው ሰሞኑን ከሚጀመረው ግምገማ በኋላ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ፡፡