No media source currently available
በአውሮፓ ኅብረት ህልውና ላይ ጎጂ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል የሚል ስጋት በብዙዎች ዘንድ አሳድሮ የነበረው የፈረንሳይ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ውጤት በቀኝ አክራሪው ብሄርተኛ ፓርቲ ዕጩ ተወዳዳሪ ማሪን ሎ ፔን መሸነፍ ተወግዷል።